Lera Town Municipality የሌራ ከተማ ማዘጋጃ ቤት

Lera Town Municipality የሌራ ከተማ ማዘጋጃ ቤት Come to LeraTown municipality and contact us now!

for investment, residential & housing, hotel & amp recreation and more other purposes.Like our page now for more!!

01/04/2026

Send a message to learn more

01/04/2026

.... ማሳሰቢያ፡-ተጫራችየጨረታማስከበሪያሲፒኦ/CPO/የተጫረተበትንቦታስፋትበቦታውየመነሻዋጋበማባዛትየሚገኘውንውጤት20/ሀያ/በመቶያላነሠበተቋሙስምበዝግሂሳብበማስገባትበባንክየተመሠከረለትሠነድእናለጨረታውድድሩየሞሉትንሰነድ/በሠምበታሸገኢንቨሎፕበሚዘጋጀውሳጥንማስገባትይኖርበታል።

01/04/2026

.... በሚሰጠዉ ጊዜ ያልቀረበ ተጫራች ጨረታዉ ይሰረዛል፡፡ ሁለተኛ የወጣዉ አንደኛ በወጣዉን ዋጋ በመስጠት ለመዉሰድ ከፈለገ ይሰጠዋል፡፡
ጨረታዉ ከተከፈተ በኋላ ተጫራቾች ባቀረቡት የጨረታ ዋጋ እና ሀሳብ ላይ ማሻሻያ ማድረግ እና ከጨረታዉ ራሳቸዉን ማግለል አይችሉም፡፡
የውል ሰጪ ግዴታ እና የውል ተቀባይ ግዴታ
1.3.1.የውል ሰጪው ግዴታ
ውል ሰጪው ማ/ቤት ለውል ተቀባይ የሊዝ መብቱ ሙሉ ለሙሉ ተከብሮለት ይጠቀምበት ዘንድ በሊዝ አዋጅ ቁጥር 721/2004 እና አዋጁን ለማስፈጸም ተሸሽሎ በወጣው ደንብ ቁጥር123/20007 እንዲሁም የከተማ ቦታ በሊዝ ስለመፍቀድ ተሸሽሎ በወጣው መመሪያ ቁጥር 8/2007ዓ.ም መሰረት አስፈላጊውን ግዴታ ይወጣል፡፡
የውል ተቀባይ ግዴታ
ውል ተቀባይ የቦታዉን ዓመታዊ የሊዝ ክፍያ የሚከፈላውተጨረቹ ክፍያ መጠነቃቂ ጊዜ ብሎ የተወዳደረበትክፊያ በአጠቃለይ መክፈል።
በአንዴ የመሬቱን የሊዝ ክፍያ አጠነቆ የሚከፍል ወለድ ሰይተሰብባት መበረታቸ በሊዝ ደንብና 123/2007 እና መመሪያ ቁጥር 7/2007 የተቀመጠው ተግበራዊ የሚሆን ይሆናል።
ውል ተቀባይ በቦታዉ ላይ ለቦታው በተፈቀደው የከተማ ፕላን መሰረት አስፈላጊው ግንባታ መከናወን ይጠበቅበታል፡፡ በዚሁ አግባብ በሚሰጠዉን የግንባታ ፈቃድ ለመኖሪያ መሬቱ ከተረከበ 3/በሶስት/ ወር የግንበታ ዕቃ ማቅረብ 6 /በስድስት/ ወራት ውስጥ የግንበታ ፊቃድ ወስዶ መጀመር ይኖርበታል በ24/ሃያ አረት/ ወራት መጠነቃቅ አለበት፡፡

ውል ተቀባይ በያዘው ቦታ ላይ የሚያካሂዳቸው ማናቸውም ተግባሮች የከተማው ፕላን፣ የሊዝ አዋጅ እና ሌሎች ተገቢነት የላቸው ሕጎችና ደንቦች በሚያዙት መሰረት አድርጎ ይፈጽማል፡፡
የውል ተቀባይ በሊዝ እንዲጠቀም የተፈቀደለትን ቦታ በዉል ሰጪ ስምምነትና ፈቃድ ዉሉ ከልተራዘመ በስተቀር የተፈቀደለት የጊዜ ገደብ ሲጠናቀቅ ያለ ምንም ቅደመ ሁኔታ የመልቀቅ ግዴታ አለበት፡፡
የዉል ጊዜ ሲጠናቀቅ ቦታዉ ላይ የሰፈረዉን ንብረት በራሱ ወጪ የማንሳት ግዴታ ይኖርበታል፡፡
1.4 አጨራች ማ/ቤቱ በጨረታው ሂደት ላይ ያለው ስልጣን
1.4.1. ጨረታውን ሙሉ በሙሉም ሆና በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፣
1.4.2. የጨረታውን ሂደት የሚጻረሩ ድርጊቶች ሲፈጸም ጨረታውን የመገድ እና ድርጊቱን
በፈጻሙት ለይ የከተማ መሬት ህጉንና የሀገሪቱን ህጎች መሠረት በመድረግ ህገዊ እርምጃ
የመስወሰድ ስልጣን አለው፡

01/04/2026

.... በዋጋ ማቅረቢያ ሰነድ ላይ የሚጫረትበትን የቦታ ዋጋ በፊደል እና በአሃዝ መሙላት ይኖርበታል፡፡ በፊደል እና በአሀዝ በተፃፈዉ መካከል ልዩነት ካለ በፊደል የተፃፈዉ ተቀባይነት ይኖረዋል፡፡
ሌላ ተጫራች በሰጠዉ ዋጋ በመንተራስ ዋጋ መስጠት አይቻልም፡፡
ተጫራቾች ሙሉ ስማቸዉን ፊርማቸዉን የስልክ ቁጥራቸዉን እና አድራሻቸዉን በሁሉም ገጽ ላይ ማኖር ይጠበቅባቸዋል፡፡ በጨረታዉ የሚሳተፈዉ አካል ድርጅት ከሆነ ህጋዊ የሆነ የድርጅቱ ማህተም በሰነዶቹ ሁሉም ገፅ ላይ ማኖር ይኖርበታል፡፡
ተጫራች የዋጋ እና የሀሳብ ማቅረቢያ ሰነዶቹን በአግባቡ በመሙላት እና በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ላይ የተጫራች ስም እና የቦታዉ ልዩ ኮድና የጨረታ ቁጥር በግልጽ በመጻፍ ለዚሁ ተግባር በተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ዉስጥ በተቀመጠዉ የጊዜ ገደብ ዉሰጥ ማሰገባት ይኖረባቸዋል፡፡ የጨረታ ሳጥን ከተዘጋ በኋላ የሚቀርብ ማንኛዉም ሰነድ ዋጋ አይኖረዉም፡፡
ተጫራቾች ሰነዳቸዉን በጨረታ ሳጥን ካስገቡ በኋላ በመሰረዝ በምትኩ ሌላ ሰነድ ማስገባት አይችሉም
ተጫራች የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ የተጫረተበትን ቦታ ስፋት በቦታዉ የመነሻ ዋጋ በማባዛት የሚገኘዉን ዉጤት ሀያ (20) በመቶ ያላነሰ በተቋሙ የዝግ አካዉንት ቁጥር ማስገባት በባንክ የተመሰከረለት ሰነድ ከዋጋ እና የሀሳብ ማቅረቢያ ሰነድ ጋር ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ የሊዝ ዘማን ለመኖሪያ 99 ዓመት ክፍያ መጠነቃቂያ መንደር 05 (ብሎክ 202) ፣ ብሎክ 247 ፣ ብሎክ 166 እና ብሎክ 88 100% (ጠቅላላ ክፍያ )በ10 ቀን በስራ ቀናት ውስጥ ስሆን ይህ 100% ጠቅላላ ክፍያ የሆነው አንገብጋቢ ስራ (ከተማችን እየተሰራ ላለው ኮሪደር ምክንያት ነው ) ለብሎክ 199 25% (ሀያ አምስት % እና ከዚያ በላይ ቅድመ ክፍያ ) አስር በስራ ቀን ውስጥ ይሆናል።
በጨረታ ውድድር የቦታ ውዋጋ 80%፣ ቅድመ ክፍያ 12% እና ቀሪ ክፍያ ማጠናቀቂያ ጊዜ 8% ዋጋ ይህ የሒሳብ ቀመር የሚያገለግለው ለብሎክ 199 ብቻ ነው ፡፡

ከጨረታ ዉጪ የሚያስደርጉ ድርጊቶች
የተጭበረበረ ወይም ከሚፈለገዉ በታች የጨረታ ማስከበሪያ ሰነድ ያቀረበ ተጫራች፣
የተጭበረበረ ወይም ከሚፈለገዉ በታች የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ ያቀረበ ተጫራች፣
የተጭበረበረ የህጋዊ ሰዉነት ማረጋገጫ እና የዉክልና ማስረጃ ሰነድ ያቀረበ ተጫራች፣
በአዋጁ መሰረት በከተማዉ በሚወጡ ጨረታዎች አሸንፎ ዉል ሣይፈጽም በመቅረቱ ገደብ የተጣለበት እና ቅጣት የተጣለበት የጊዜ ገደብ ያልተጠናቀቀ ተጫራች ከሆነ፤
ተጫራቹ ቀደም ሲል በወሰደዉ መሬት ላይ ከ50% በታች ሳያጠናቅቅ ሁለት ጊዜ የመሬት የመጠቀም መብቱን ያሰተላለፈ መሆኑንና ግንባታ ባለማጠናቀቁ መሬት ተነጥቆ የተወሰነበት የቅጣት ዘመን ያልተጠናቀቀ ከሆነ፣
የጨረታዉን ሂደት የሚጻረሩ ወይም የሚያዛቡ ድርጊቶች የተፈጸመ ሲሆን
የጨረታ ማወዳደሪያ መስፈርት እና ሌሎች ማብራሪያዎች
ተጫራች አሸናፊ የሚሆነዉ በዋጋ እና በማወዳደሪያ መስፈርቶች ብልጫ ሲኖረዉ ነዉ፡፡
የጨረታ ዋጋ ከመቶ ሰማንያ እና ሌሎች መስፈርቶች ከመቶ ሀያ ፐርሰንት የሚይዙ ይሆናል፡፡
ሁለት እና ከዚያ በላይ ተጫራቾች በሁሉም መስፈርቶች እኩል የወጡ ሲሆን አሸናፊዉ በእጣ ይለያል፡፡ በሁሉም መስፈርቶች እኩል ወጥተዉ ሴት ብቸኛ ተወዳዳሪ ካለች እና ለአካል ጉዳተኛ ቅድሚያ ይሰጣታል፡፡
አሸናፊ ተጫራች ማሸነፉ እንደተገለጸለት በአስር(10) የስራ ቀናት ጊዜ ዉስጥ የጨረታዉን ዋጋ መቶ በመቶ ክፍያ ወይም በቴክኒካል ፕሮፖዛሉ ላይ የገለጸዉን ክፍያ በመፈጸም ዉል ይፈጽማል፡፡ በተጠቀሰዉ ቀን እና በተጨማሪ በማስጠንቀቂያ CPOየማይመለስ ይሆናል

01/04/2026

የሌራ ማ/ቤት መኖሪያአገልግሎት የሊዝ መሬት ጨረታ ማስታወቂያ

ከተማ፡ ሌራ
የጨረታው ዓይነት፡ መደበኛ
የመሬቱ አገልግሎት፡ለመኖሪያ
የጨረታ ዓመት፡ 2018
የጨረታ ዙር፡ለሌራ 13 ዙር ለ2018 2ተኛ ዙር

ቀን20/07/2018 ዓ.ም
የሊዝ መሬት ጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ዙር 13ተኛ
የጨረታዉ ዓይነት መደበኛ
የሌራ ከተማ ማዘጋጃ ቤት የመሬት ልማት እና ማኔጅመንት ዋና የሥራ ሂደት የከተማ ቦታን በሊዝ ስለመያዝ በሚደነግገዉ አዋጅ 721/2004 አንቀፅ 8 ንዑስ አንቀፅ 1 በፊደል ተራ ከሀ እስከ ሠ እና በደንብ ቁጥር 123/2007 አንቀጽ 11 ንኡስ አንቀጽ ከ1 እስከ 3 እና መመሪያ ቁጥር 8/2007 አንቀጽ 23 በተዘረዘረዉ መሰረት መኖሪያ አገልግሎት የተዘጋጀ መሬት በግልጽ የሊዝ ጨረታ ለተጨራቾች ማስተላለፍ ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም መጫረት የሚፈልግ ማንኛዉም ሰዉ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ከ17/07/2018 ዓ.ም ጀምሮ የቦታዉን ዝርዝር መረጃ እና የጨረታ ሰነድ የማይመለስ 400/ አራት መቶ/ ብር በመክፈል እና በማ/ቤቱ ቢሮ ቁጥር 03 በስራ ሰዓት መግዛት የሚችል መሆኑን እናስታወቃለን፡፡
የጨረታ ሰነድ ማሰገቢያ ጊዜ ከ17/07/2018 ዓ.ም.ጀምሮ እስከ 30/07/2018 ዓ.ም
ከቀን17/07/2018 -29/07/2018 ከቀኑ 11፡00 ሰዓት ብቻ ስሆን በቀን 30/07/2018 (የጨረታ ሳጥኑ በሚዘጋበት ቀን እስከ 10 ሰዓት ድረስ ተሞልቶ በጨረታ ሳጥን ውስጥ መግባት አለበት፡፡
ጨረታዉ የሚዘጋዉ በ30/07/2018ዓ.ም. በ11፤30 ሰዓት ይሆናል፡፡
ቦታዉን መጎብኝት ለሚፈልግ ተጫራች ከ17/07/2018 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 29/07/2018 ዓ.ም ከቀኑ 9፡30 እስከ 11፡30 በተቋሙ ማስታወቂያ ሰሌዳ ላይ በሚገለጸዉ መርሀ ግብር መሰረት የምናስጎበኝ ይሆናል፡፡
የጨረታዉ የሚከፈተዉ 01/08/2018 ዓ.ም ከቀኑ በ3፡00 ሰዓት በማ/ቤቱ አዳራሽ ሁሉም ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወክሎቻቸዉ በተገኙበት ይሆናል፡፡
ስለጨረታዉ ዝርዝር መረጃ ማ/ቤቱ ከሚሸጠዉ የጨረታ ሰነድ ጋይድ ማፕ ማግኘት ይችላል፡፡
መስሪያ ቤቱ ጨረታዉን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ፡፡
ማሳሰብያ፡- CPO ማስያዣ የቦታዉ መነሻ ዋጋ 20% መሆኑን እንገልጻለን፡

ማ/ቤቱ

ክፍል አንድ፡ የጨረታ መመሪያ
ማንኛዉም ተጫራች ከዚህ በታች በተቀመጠዉን የጨረታ መመሪያ መሰረት አክብሮ መጨረት ይኖርበታል፡፡
ስለጨረታ ሰነዱ አሞላል እና አመላለስ
ኦሪጂናል እና የመ/ቤቱ ማህተም ያረፈበት ሰነድ ብቻተቀባይነት ይኖረዋል፡፡ የመ/ቤቱ ክብ ማህተም ያላረፈበት ኦሪጂናል ያልሆነ የጨረታ ሰነድ ተቀባይነት አይኖረዉም፡፡
በአንድ ጨረታ ዙር ለተመሳሳይ መሬት አገልግሎት ከአንድ ቦታ በላይ የጨረታ ሰነድ መግዛትና መወዳደር አይችልም፡፡
ተጫራች በጨረታ ዋጋ ማስገቢያ እና የሀሳብ ማቅረቢያ ላይ የተመለከቱትን በጥንቃቄ እና በግልጽ ሊነበብ በሚችል መልኩ ማስፈር ይኖርበታል፡፡
በግልጽ የማይነበቡ ስርዝ ድልዝ ያለባቸዉ ሰነዶች ከጨረታዉ ዉጪ ይደረጋሉ፡፡

01/04/2026

.... እኔ …………………………..……………………የተበልኩ ተጨረች የጨረታ መመሪያዉን አንብቤ እናተረድቼ ሰነዱን የሞላሁ፤ በሊዝ አዋጁ፣ ደንብናመመሪያ ከጨረታ ዉጪ የሚያስደርግ ቅጣት ያልተጣለብኝ እና የሀገሪቱን ህጎች እና ግዴታዎች በማክበር ለመጫረት መቅረቤን እና በሊዝ አዋጁ ፣ደንብና መመሪያ በሚያዘው መሠረት ግዴታዬን የሚወጣ መሆኔን በፊርማዬአረጋግጣለሁ፡፡
የተጫራች ስም እናፊ ርማ……………………………………..……………………
ማሳሰቢያ፡-ተጫራች የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ/CPO/ የተጫረተበትን ቦታ ስፋት በቦታው የመነሻ ዋጋ በማባዛት የሚገኘውን ውጤት 20/ሀያ/ መቶ ያላነሠ ተቋሙ ስም በዝግ ሂሳብ በማስገባት በባንክ የተመሠከረለት ሠነድ እና ለጨረታ ውድድሩ የሞሉትን ሰነድ/በስም በታሸገ ኢንቨሎፕ በሚዘጋጀው ሳጥን ማስገባት ይኖርበታል።

01/04/2026

.... 1.3.1.የውል ሰጪው ግዴታ
ውል ሰጪው ማ/ቤት ለውል ተቀባይ የሊዝ መብቱ ሙሉ ለሙሉ ተከብሮለት ይጠቀምበት ዘንድ በሊዝ አዋጅ ቁጥር 721/2004 እና አዋጁን ለማስፈጸም ተሸሽሎ በወጣው ደንብ ቁጥር123/20007 እንዲሁም የከተማ ቦታ በሊዝ ስለመፍቀድ ተሸሽሎ በወጣው መመሪያ ቁጥር 8/2007ዓ.ም መሰረት አስፈላጊውን ግዴታ ይወጣል፡፡
የውል ተቀባይ ግዴታ
ውል ተቀባይ የቦታዉን ዓመታዊ የሊዝ ክፍያ የሚከፈላውተጨረቹ ክፍያ መጠነቃቂ ጊዜ ብሎ የተወዳደረበትክፊያ በአጠቃለይ መክፈል።
በአንዴ የመሬቱን የሊዝ ክፍያ አጠነቆ የሚከፍል ወለድ ሰይተሰብባት መበረታቸ በሊዝ ደንብና 123/2007 እና መመሪያ ቁጥር 7/2007 የተቀመጠው ተግበራዊ የሚሆን ይሆናል።
ውል ተቀባይ በቦታዉ ላይ ለቦታው በተፈቀደው የከተማ ፕላን መሰረት አስፈላጊው ግንባታ መከናወን ይጠበቅበታል፡፡ በዚሁ አግባብ የሚሰጠዉን የግንባታ ፈቃድ ለንግድ መሬቱ ከተረከበ 3/በሶስት/ ወር የግንበታ ዕቃ ማቅረብ 6 /በስድስት/ ወራት ውስጥ የግንበታ ፊቃድ ወስዶ መጀመር ይኖርበታልበ24/ሃያ አረት/ ወራት መጠነቃቅ አለበት፡፡
ውል ተቀባይ በያዘው ቦታ ላይ የሚያካሂዳቸው ማናቸውም ተግባሮች የከተማው ፕላን፣ የሊዝ አዋጅ እና ሌሎች ተገቢነት የላቸው ሕጎችና ደንቦች በሚያዙት መሰረት አድርጎ ይፈጽማል፡፡
የውል ተቀባይ በሊዝ እንዲጠቀም የተፈቀደለትን ቦታ በዉል ሰጪ ስምምነትና ፈቃድ ዉሉ ከልተራዘመ በስተቀር የተፈቀደለት የጊዜ ገደብ ሲጠናቀቅ ያለ ምንም ቅደመ ሁኔታ የመልቀቅ ግዴታ አለበት፡፡
የዉል ጊዜ ሲጠናቀቅ ቦታዉ ላይ የሰፈረዉን ንብረት በራሱ ወጪ የማንሳት ግዴታ ይኖርበታል፡፡
1.4 አጨራች ማ/ቤቱ በጨረታው ሂደት ላይ ያለው ስልጣን
1.4.1. ጨረታውን ሙሉ በሙሉም ሆና በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፣
1.4.2. የጨረታውን ሂደት የሚጻረሩ ድርጊቶች ሲፈጸም ጨረታውን የመገድ እና ድርጊቱን
በፈጻሙት ለይ የከተማ መሬት ህጉንና የሀገሪቱን ህጎች መሠረት በመድረግ ህገዊ እርምጃ
የመስወሰድ ስልጣን አለው፡
👉ክፍል ሁለት፡ የጨረታ የዋጋ ማቅረቢያና የሀሳብ ማቅረቢያ
በማዕከላዊ /ኢት/ክ/መ/ስልጤ ዞን በምዕራብ አዘርነት በርበሬ ወረዳ በሌራ ከተማ ማዘጋጃ ቤት
እኔ……………………………….አድራሻ------------ስልክቁጥር ------------------------የቤት ሞባይል በ----------------------------------ክልል በ----------------------------ዞን በ --------------------------ወረዳ በ------------- ከተማ በ-----------------------ቀበሌ
ልዩ/ስሙ/መንደር----------------------
በጨረታ ዙር --------------- የቦታዉ አገልግሎት ---------------------
የቦታዉብሎክ …………………… ፕሎት ---------------------------------
የሊዝ መነሻ ዋጋ ……………………………….. ለቦታዉየ ተሰጠ የጨረታ ዋጋ በካሬ ሜትር ብር -------------------------በፊደል(---------------------------------------------------------- )
ጠቅላለውዋጋ------------------(--------------------------------------------------------------------------)
ቅድመ ክፍያ ብር ------------------- በፊደል---------------------------------------------------------------- ያቀረብኩ መሆኔን፤ ጠቅላላዉን ክፍያ -------------------- ዓመት የማጠናቅ

01/04/2026

.... ተጫራቾች ሙሉ ስማቸዉን ፊርማቸዉን የስልክ ቁጥራቸዉን እና አድራሻቸዉን በሁሉም ገጽ ላይ ማኖር ይጠበቅባቸዋል፡፡ በጨረታዉ የሚሳተፈዉ አካል ድርጅት ከሆነ ህጋዊ የሆነ የድርጅቱ ማህተም በሰነዶቹ ሁሉም ገፅ ላይ ማኖር ይኖርበታል፡፡
ተጫራች የዋጋ እና የሀሳብ ማቅረቢያ ሰነዶቹን በአግባቡ በመሙላት እና በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ላይ የተጫራች ስም እና የቦታዉ ልዩ ኮድና የጨረታ ቁጥር በግልጽ መጻፍ ለዚሁ ተግባር በተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ዉስጥ በተቀመጠዉ የጊዜ ገደብ ዉሰጥ ማሰገባት ይኖረባቸዋል፡፡ የጨረታ ሳጥን ከተዘጋ በኋላ የሚቀርብ ማንኛዉም ሰነድ ዋጋ አይኖረዉም፡፡
ተጫራቾች ሰነዳቸዉን በጨረታ ሳጥን ካስገቡ በኋላ በመሰረዝ በምትኩ ሌላ ሰነድ ማስገባት አይችሉም
ተጫራች የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ የተጫረተበትን ቦታ ስፋት በቦታዉ የመነሻ ዋጋ በማባዛት የሚገኘዉን ዉጤት ሀያ (20) በመቶ ያላነሰ በተቋሙ የዝግ አካዉንት ቁጥር ማስገባት በባንክ የተመሰከረለት ሰነድ ከዋጋ እና የሀሳብ ማቅረቢያ ሰነድ ጋር ማቅረብ ይኖርበታል፡፡የሊዝ ዘማን ለንግድ70ዓመት ክፍያ መጠነቃቂያ 100% (ጠቅላላ ክፊያ ) በ10 ቀ በስራ ቀናት ውስጥ ፡፡
በጨረታ ውድድር የቦታው ዋጋ 80%፣ቅድመ ክፍያ 12% እና ቀሪ ክፍያ የማጠናቀቂያ ጊዜ 8% ይህ አሰራር የሚያገለግለው ሒሳብ ቀመር ነው ። ማለትም ብሎከ 602 ቅድመ ክፍያ 100% በስራ 10 (እስር ቀን ውስጥ መሆኑን በጥብቅ እናሳውቃለን ይህ አሰራር (አጠቃላይ ክፊያ) የተደረገው በከተማችን እየተሰራ ላለው ኮሪደር መሆኑን እንገልፃለን ፡፡
ከጨረታ ዉጪ የሚያስደርጉ ድርጊቶች
የተጭበረበረ ወይም ከሚፈለገዉ በታች የጨረታ ማስከበሪያ ሰነድ ያቀረበ ተጫራች፣
የተጭበረበረ ወይም ከሚፈለገዉ በታች የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ ያቀረበ ተጫራች፣
የተጭበረበረ የህጋዊ ሰዉነት ማረጋገጫ እና የዉክልና ማስረጃ ሰነድ ያቀረበ ተጫራች፣
በአዋጁ መሰረት በከተማዉ በሚወጡ ጨረታዎች አሸንፎ ዉል ሣይፈጽም በመቅረቱ ገደብ የተጣለበት እና ቅጣት የተጣለበት የጊዜ ገደብ ያልተጠናቀቀ ተጫራች ከሆነ፤
ተጫራቹ ቀደም ሲል በወሰደዉ መሬት ላይ ከ50% በታች ሳያጠናቅቅ ሁለት ጊዜ የመሬት የመጠቀም መብቱን ያሰተላለፈ መሆኑንና ግንባታ ባለማጠናቀቁ መሬት ተነጥቆ የተወሰነበት የቅጣት ዘመን ያልተጠናቀቀ ከሆነ፣
የጨረታዉን ሂደት የሚጻረሩ ወይም የሚያዛቡ ድርጊቶች የተፈጸመ ሲሆን
የጨረታ ማወዳደሪያ መስፈርት እና ሌሎች ማብራሪያዎች
ተጫራች አሸናፊ የሚሆነዉ በዋጋ እና በማወዳደሪያ መስፈርቶች ብልጫ ሲኖረዉ ነዉ፡፡
ሁለት እና ከዚያ በላይ ተጫራቾች በሁሉም መስፈርቶች እኩል የወጡ ሲሆን አሸናፊዉ በእጣ ይለያል፡፡ በሁሉም መስፈርቶች እኩል ወጥተዉ ሴት ብቸኛ ተወዳዳሪ ካለች እና ለአካል ጉዳተኛ ቅድሚያ ይሰጣታል፡፡
አሸናፊ ተጫራች ማሸነፉ እንደተገለጸለት በአስር(10) የስራ ቀናት ጊዜ ዉስጥ የጨረታዉን ዋጋ መቶ በመቶ ክፍያ ወይም በቴክኒካል ፕሮፖዛሉ ላይ የገለጸዉን ክፍያ በመፈጸም ዉል ይፈጽማል፡፡ በተጠቀሰዉ ቀን እና በተጨማሪ በማስጠንቀቂያ CPO የማይመለስ ይሆናል፡፡ በሚሰጠዉ ጊዜ ያልቀረበ ተጫራች ጨረታዉ ይሰረዛል፡፡ ሁለተኛ የወጣዉ አንደኛ በወጣዉን ዋጋ በመስጠት ለመዉሰድ ከፈለገ ይሰጠዋል፡፡
ጨረታዉ ከተከፈተ በኋላ ተጫራቾች ባቀረቡት የጨረታ ዋጋ እና ሀሳብ ላይ ማሻሻያ ማድረግ እና ከጨረታዉ ራሳቸዉን ማግለል አይችሉም፡፡
የውል ሰጪ ግዴታ እና የውል ተቀባይ ግዴታ
1.3.1.የውል ሰጪው ግዴታ

01/04/2026

የሌራ ማ/ቤት የንግድ አገልግሎት የሊዝ
መሬት ጨረታ ማስታወቂያ
ከተማ ፡- ሌራ
የጨረታው ዓይነት፡- መደበኛ
የመሬቱ አገልግሎት ፡- ንግድ
የጨረታ ዓመት ፡- 2018
የጨረታ ዙር፡ለሌራ 18 ዙር ለ2018 2ኛ ዙር

ቀን20/07/2018 ዓ.ም
የመሬት ሊዝ ጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ዙር 18
የጨረታዉ ዓይነት :- መደበኛ
የሌራ ከተማ ማዘጋጃ ቤት የመሬት ልማት እና ማኔጅመንት ዋና የሥራ ሂደት የከተማ ቦታን በሊዝ ስለመያዝ በሚደነግገዉ አዋጅ 721/2004 አንቀፅ 8 ንዑስ አንቀፅ 1 በፊደል ተራ ከሀ እስከ ሠ እና በደንብ ቁጥር 123/2007 አንቀጽ 11 ንኡስ አንቀጽ ከ1 እስከ 3 እና መመሪያ ቁጥር 8/2007 አንቀጽ 23 በተዘረዘረዉ መሰረት ንግድ አገልግሎት የተዘጋጀ መሬት በግልጽ የሊዝ ጨረታ ለተጨራቾች ማስተላለፍ ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም መጫረት የሚፈልግ ማንኛዉም ሰዉ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ከ17/07/2018 ዓ.ምጀምሮ የቦታዉን ዝርዝር መረጃ እና የጨረታ ሰነድ የማይመለስ 500/አምሰትመቶ/ ብር በመክፈል እና በማ/ቤቱ ቢሮ ቁጥር 03 በስራ ሰዓት መግዛት የሚችል መሆኑን እናስታወቃለን፡፡
የጨረታ ሰነድ ማሰገቢያ ጊዜ ከ17/07/2018 ዓ.ም.ጀምሮ እስከ 30/07/2018ዓ.ም
ከቀን17/07/2018 -29/07/2018 ቀኑ 11፡00 ሰዓት ብቻ ስሆን በቀን 30/07/2018 (የጨረታ ሳጥኑ በሚዘጋበት ቀን እስከ 10 ሰዓት ድረስ ተሞልቶ በጨረታ ሳጥን ውስጥ መግባት አለበት፡፡
ጨረታዉ የሚዘጋዉ በ30/007/2018ዓ.ም በ11፤30 ሰዓት ይሆናል፡፡
ቦታዉን መጎብኝት ለሚፈልግ ተጫራች ከ17/07/2018ዓ.ም ጀምሮ እስከ29/07/2018 ዓ.ም ከቀኑ 9፡30 እስከ 11፡30 በተቋሙ ማስታወቂያ ሰሌዳ ላይ በሚገለጸዉ መርሀ ግብር መሰረት የምናስጎበኝ ይሆናል፡፡
የጨረታዉ የሚከፈተዉ 01/08/2018 ዓ.ም ከቀኑ በ3፡00 ሰዓት በማ/ቤቱ አዳራሽ ሁሉም ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወክሎቻቸዉ በተገኙበት ይሆናል፡፡
ስለጨረታዉ ዝርዝር መረጃ ማ/ቤቱ ከሚሸጠዉ የጨረታ ሰነድ ጋይድ ማፕ ማግኘት ይችላል፡፡
መስሪያ ቤቱ ጨረታዉን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ፡፡
ማሳሰብያ፡- CPO ማስያዣ የቦታዉ መነሻ ዋጋ 20% መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ማ/ቤቱ

👉ክፍል አንድ፡ የጨረታመመሪያ
ማንኛዉም ተጫራች ከዚህ በታች በተቀመጠዉን የጨረታ መመሪያ መሰረት አክብሮ መጨረት ይኖርበታል፡፡
ስለጨረታ ሰነዱ አሞላል እና አመላለስ
ኦሪጂናል እና የመ/ቤቱ ማህተም ያረፈበት ሰነድ ብቻተቀባይነት ይኖረዋል፡፡ የመ/ቤቱ ክብ ማህተም ያላረፈበት ኦሪጂናል ያልሆነ የጨረታ ሰነድ ተቀባይነት አይኖረዉም፡፡
በአንድ ጨረታ ዙር ለተመሳሳይ መሬት አገልግሎት ከአንድ ቦታ በላይ የጨረታ ሰነድ መግዛትና መወዳደር አይችልም፡፡
ተጫራች በጨረታ ዋጋ ማስገቢያ እና የሀሳብ ማቅረቢያ ላይ የተመለከቱትን በጥንቃቄ እና በግልጽ ሊነበብ በሚችል መልኩ ማስፈር ይኖርበታል፡፡
በግልጽ የማይነበቡ ስርዝ ድልዝ ያለባቸዉ ሰነዶች ከጨረታዉ ዉጪ ይደረጋሉ፡፡
በዋጋ ማቅረቢያ ሰነድ ላይ የሚጫረትበትን የቦታ ዋጋ በፊደል እና በአሃዝ መሙላት ይኖርበታል፡፡ በፊደል እና በአሀዝ በተፃፈዉ መካከል ልዩነት ካለ በፊደል የተፃፈዉ ተቀባይነት ይኖረዋል፡፡
ሌላ ተጫራች በሰጠዉ ዋጋ በመንተራስ ዋጋ መስጠት አይቻልም፡፡
ተጫራቾች ሙሉ ስማቸዉን ፊርማቸዉን የስልክ ቁጥራቸዉን እና አድራሻቸዉን በሁሉም ገጽ ላይ ማኖር ይጠበቅባቸዋል፡፡ በጨረታዉ የሚሳተፈዉ አካል ድርጅት ከሆነ ህጋዊ የሆነ የድርጅቱ ማህተም በሰነዶቹ ሁሉም ገፅ ላይ ማኖር ይኖርበታል፡፡

👉👉የሌራ ከተማ የኮሪደር ልማትን አስመልክቶ የተካሄደ የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ሌራ ፣ጥር ፣30/2018 በስልጤ ዞን በምዕራብ አዘርነት በርበሬ ወረዳ  የሌራና የአከባቢየዋ የኮሪደር ልማት ...
07/02/2026

👉👉የሌራ ከተማ የኮሪደር ልማትን አስመልክቶ የተካሄደ የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም

ሌራ ፣ጥር ፣30/2018 በስልጤ ዞን በምዕራብ አዘርነት በርበሬ ወረዳ የሌራና የአከባቢየዋ የኮሪደር ልማት ስራ በተዘጋጀው የገቢ ማሰባሰቢያ መድረክም
👉6ሚለዮን 285ሺህ ብርና
👉2ሺህ 750 ካሬ ሜትር መሬት ቃል ተገብቷል።

👉በመድረኩም ላይ የምዕራብ አዘርነት በርበሬ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ራህመቶ ሹክረቶ እንደተናገሩት የሌራ ከተማ ሁለንተናዊ ዕድገትና ብልፅግና ለማረጋገጥ የማኅበረሰብ የነቃ ተሳትፎ የላቀ ሚና እንዳለው ገልጸዋል።

👉ጉለቶች ሲኖሩ በመንገርና በማረም ልማት ሲሰራ በልማቱ ቀጥተኛ ተሳትፎ በማድረግ አግዙን ያሉት አቶ ራህመቶ በዛሬው ዕለት የሌራና የአከባቢዋ ነዋሪዎች ባደረጉት የልማት ተሳትፎ እጅጉን መደሰታቸውን ገልጸው በወረዳው መንግሥት ስም አመስግነዋል።

👉የወረዳው የመንግሥት ዋና ተጠሪ አቶ ነጅሙዲን ኪያር የዛሬ የገቢ ማሰባሰቢያ መድረክ አላመው በመንግሥትና በኀብረተሰብ ተሳትፎ እየተገነባ ያለውን የኮሪደር ልማት ስራ ለማጠናቀቅና የማያልፍ አሻራ ለትውልድ የምናሳርፍበት ታሪካዊ ቀን መሆኑን አጽኖት ሰጥተው ተናግረዋል።

👉የወረዳው ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ጽህፈት ቤት ኀላፊ አቶ ተማም አወል አጠቃላይ የኮሪደር ልማቱን አስመልክቶ ዝርዝር ሪፖርት አቅርበዋል።

👉ተሳታፊዎችም በበኩላቸው እየተሰራ ያለው የልማት ስራ እጅግ እንዳስደሰታቸው በመግለፅ በቀጣይም ሌሎች የልማት ስራዎችን ለመስራት ከወረዳው መንግስት ጎን በመቆም ድጋፋቸውን እንደሚቀጥሉ ተናግረዋል👏👏👏

👉👉ሌራ ከተማ ማዘጋጃ ቤት አውጥቶት የነበረው የሊዝ ጨረታ ለተጨማሪ 7 ቀናት መራዘሙን ለማሳወቅ እንወዳለን።👉ጨረታው የሚከፈተው በ 01/04/2018 ነው
05/12/2025

👉👉ሌራ ከተማ ማዘጋጃ ቤት አውጥቶት የነበረው የሊዝ ጨረታ ለተጨማሪ 7 ቀናት መራዘሙን ለማሳወቅ እንወዳለን።
👉ጨረታው የሚከፈተው በ 01/04/2018 ነው

Address

Lera Town
Hossana

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Lera Town Municipality የሌራ ከተማ ማዘጋጃ ቤት posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share