30/05/2026
በሀዲያ ዞን በሻሾጎ ወረዳ የአድስ ኢንሼቲቭ አካል የሆነው የአናናስ ችግኝ በደደና በሻምሳ ጊምቢቹ በአርሶ አደሮች ጓሮ የተተከለበት ሁኔታ ምልካታ ተካሄደ።
ግንቦት 22/09/5018/ ዓ ም
በሀዲያ ዞን በሻሾጎ ወረዳ የአድስ ኢንሼቲቭ አካል የሆነው የአናናስ ችግኝ በደደና በሻምሰ ጊምቢቹ ቀበሌ በአርሶ አደሮች ጓሮ የተተከለበት ሁኔታ ምልካታ ተካሄዷል።
አድስ ኢንሼቲቭ አካል የሆነው የአናናስ ችግኝ በተሰረጨበቸው ቀበሌያት አሮሶ አደሮች በተገቢ ቦታ መትከለቸው ጉብኝት የተደረገ ሲሆን ቀጣይ ምርትና ምርታማነት ሂደቱ ውጤታማ እንድሆን የእንክብካቤ ስራ በትኩረት እንድሰሩ ግንዛቤ ተሰጥቷል።
በዕለቱም የቅድመ በልግ አዝመራ የ 30-40-30 የሙዝ ተክልና የተለያዩ የቅማማ ቅመም ተክሎች ያለበት ሁኔታ ጉብኝት ተደርጓል።