01/06/2026
የደቡብ ወሎ ዞን ብልፅግና ፓርቲ ቅርጫፍ ጽ/ቤት የፓለቲካ ዘርፍ ኃላፊ የሆኑት አቶ መሀመድ አሊ በሚወዳደሩበት ምርጫ ክልል ተገኝተው ድምጻቸውን ሰጡ።
አቶ መሀመድ አሊ በተሁለደሬ ቁጥር 2 ሱሉላ ምርጫ ጣቢያ በቦታው ተገኝተው ድምጻቸውን ሰጥተዋል።
በአለም ዙርያ የተከናወኑና የሚከናወኑ ሁነቶችን የምናስተላ?
Haik
Be the first to know and let us send you an email when Tehuledere Woreda Gov. Communication/ተሁለደሬ ወረዳ መንግስት ኮሙኒኬሽን posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.