14/06/2024
በዛሬዉ ቀን ሰኔ 7/2016 ዓ/ም የማህበሩ የምንግዜም አምባሳደር ከሆኑት ወ/ሮ ጥሩወርቅ ሰረበ የተገኘ ድጋፍ በዓይነት፦
ለወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ጤና መምርያ ስማቸዉ ግደይ የሚከተሉት ዝርዝር የህክምና ቁሳቁስ አስረክበናል።
✔️6 የደም ግፊት መለኪያ/BP Apparatus
✔️3 የሙቀት መለኪያ/No Touch Infrared Thermometer
✔️5 የደም ኦክስጅን መጠን መለኪያ/Pulse Oximeter
ናቸዉ።
በርክክቡ የምሁራን ማህበሩ ከፍተኛ አመራሮች በአካል ተገኝተናል።
****ወጠጠአምማ***