08/09/2026
ጷጉሜ 3 የጽናት ቀን "በትውልድ ቅብብሎሽ የፀናች ሀገር ኢትዮጵያ" በሚል መሪ ሀሳብ በጋምቤላ ከተማ ዋናው አደባባይ በደማቅ ሁኔታ እየተከበረ ነው።
ጷጉሜ 3 /2018 ዓ/ም(የጋምቤላ ከተማ አስተዳደር የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት)
ጷጉሜ 3 የጽናት ቀን "በትውልድ ቅብብሎሽ የጸናች ሀገር ኢትዮጵያ" በሚል መሪ ሀሳብ በጋምቤላ ከተማ ዋናው አደባባይ ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር ክብርት ወይዘሮ አለሚቱ ኡሞድን ጨምሮ የክልል እና የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች እና መላው የከተማው ነዋሪዎች እንዲሁም የጸጥታ አካላት በተገኙበት በተለያዩ መርሃ ግብሮች በደማቅ ሁኔታ እየተከበረ ይገኛል።