29/05/2026
ሰዓዳ መሀመድ
በድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የመንገድ ትራፊክ ቁጥጥር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር
እንኳን ለዚህ ታላቅ ክብርና ማዕረግ በበቃት አበቃሽ!
ለመላው የድሬዳዋ ህዝብና ለከተማዋ ሰላምና ደህንነት የምታበረክቺው አስተዋጽኦ ለዚህ ከፍተኛ ሃላፊነት ስላበቃሽ የተሰማንን ታላቅ ደስታ እየገለጽን፣ እንኳን ደስ አለሽ እንላለን።
በምድብ ስራሽ ሁሉ መልካም የስራ ዘመንና ስኬት እንዲሆንልሽ ከልብ እንመኛለን!
የመንገድ ትራፊክ ቁጥጥር ዳይሬክቶሬት