Dilla town Police office public communication የዱላ ከተማ የፓሊስ ጽ/ቤት የህዝብ ግኑኝነት

  • Home
  • Ethiopia
  • Dilla
  • Dilla town Police office public communication የዱላ ከተማ የፓሊስ ጽ/ቤት የህዝብ ግኑኝነት

Dilla town Police office public communication  የዱላ ከተማ የፓሊስ ጽ/ቤት የህዝብ ግኑኝነት የዲላ ከተማ ፖሊስ የምሰሩ ሥራዎችን ለማስተዋወቃ

22/09/2024
22/09/2024
የዲላ ከተማ  ፓሊስ  አስ/ር  ጽ/ቤት ከ5ቱም ቀበሌ ከ15 ቀጠና ለተመረጡ ገለልተኛ አማካሪ ቡድን እና ማህበረሰብ ደኅንነትን ፓትሮል (ቅኝት) ዙሪያ የተዘጋጀ ሥልጠና ተሰጠ ።ዲላ መስከረም ...
19/09/2024

የዲላ ከተማ ፓሊስ አስ/ር ጽ/ቤት ከ5ቱም ቀበሌ ከ15 ቀጠና ለተመረጡ ገለልተኛ አማካሪ ቡድን እና ማህበረሰብ ደኅንነትን ፓትሮል (ቅኝት) ዙሪያ የተዘጋጀ ሥልጠና ተሰጠ ።
ዲላ መስከረም 9/2017 ዓ.ም የዲላ ከተማ ፓሊስ ህዝብ ግንኙነት

በስልጠናው መክፈቻ ንግግር ያደረጉት የዲላ ከተማ ፓሊስ አዛዥ ኢ/ር እድገት ህርባዬ ከ5ቱም ቀበሌ ከ15 ቀጠና ለተመረጡ ገለልተኛ አማካሪ ቡድን እና ማህበረሰብ ደህንነት ፓትሮል (ቅኝት) ዙሪያ የዲላ ከተማ ፓሊስ ጽ/ቤት በተዘጋጀው ስልጠና እንኳን ቀሰላም መጣችሁ ከበዓሉ በኃላ የዲላ ከተማን ሰላምና ደህንነት በቀጣይነት ከማረጋገጥ አንፃር ፓሊስ ከማህበረሰቡ ጋር የጠበቀ ግንኙነት በመፍጠር የህዝቡን ተሳትፎ በማሳደግ የከተማዋን ሰላም አስተማማኝ ደረጃ ማድረስ ለሁሉም ነዋሪ ለአከባቢው ፓሊስ ነው እናንተም የዛሬ ሰልጣኞች ነገ ለአከባቢያችሁ የሰላም አምባሳደር ፓሊስ ናችሁ ተቀናጅቶ ለመስራት ሥልጠናው አስፈላጊ እንደሆነ ገልፀዋል በዕለቱ ተገኝተው ለሰልጣኞች ስልጠና የሰጡ የዲላ ከተማ ፓሊስ ማህ/አቀ/የቅድመ ወንጀል መከላከል ኮሚኒቲ ኦፊሰር በድን መሪ ም/ኮ/ር አበባ አክሊሉ ናቸው ።
በመድረኩ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የጌዴኦ ዞን ፓሊስ መምሪያ ማህ/አቀ/ወንጀል መከላከል ዲቨዥን ማስተባበሪያ ኃላፊ ኢ/ር ቦጋለ ገመደ ፓሊስና ህብረተሰብ ,ህብረተሰብና ፓሊስ ተቀናጅተው ወንጀልን በመቀነስ መስራቱ ጌዴኦ ዞን ከሁሉም ዞኖች የሰላም አምባሳደር ዞን መሆኑን ከ ደቡብ ኢት/ያ ክልል መንግስት ይህን ማረጋገጫ ሰቶናል ስለዚህ የከተማችን ሰላምና ደኅንነት መረጋገጥ ለከተማው እድገት ማህበራዊና ፓለቲካዊ ፋይዳ እንዳለው ኢ/ር ቦጋለ ገመደ አሳውቀዋል ።
በመቀጠልም የዲላ ከተማ አስ/ር ሰላምና ፀጥታ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አዲሱ ከበደ የፀጥታ ኃይሎች የህብረተሰቡን ሰላምና ደኅንነት ከማስጠበቅ አልፈው በልማት ፣በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ፣ የማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎት መስጫ ማዕከል ግንባታ ማሳያ ተግባሮች ናቸው ብለዋል ።
የዛሬው ስልጠና የዲላ ከተማ ፓሊስ ጽ/ቤት መስጠቱ ለምንሥራ ሥራ ጉልበት ይሰጠናል አሉ።

የዲላ ከተማ አሰ/ር  ፖሊስ ጽ/ቤት በ5ቱም ቀበሌና  በ15 ቀጠና አመራሮች ጋር  በአከባቢያችው ሠላምና ፀጥታ ማስከበር ዙርያ  ከጌደኦ ዞን አሰ/ር ከመጡት ሠላምና ፀጥታ መምሪያና ከጌደኦ ዞ...
16/09/2024

የዲላ ከተማ አሰ/ር ፖሊስ ጽ/ቤት በ5ቱም ቀበሌና በ15 ቀጠና አመራሮች ጋር በአከባቢያችው ሠላምና ፀጥታ ማስከበር ዙርያ ከጌደኦ ዞን አሰ/ር ከመጡት ሠላምና ፀጥታ መምሪያና ከጌደኦ ዞን ፖሊስ መምሪያ የመንግስት ከፍተኛ አመራሮች ጋር በአካባቢው ሠላምና ፀጥታ ወቅቱን የምመጥን የጋራ ውይይት አደረጉ ።
በዉይይቱ ላይ የተገኙ የየቀበሌና የቀጤና አመራሮችና የደንብ አስከባሪዎች የዞኑን የዲላ ከተማ ሠላምና ደህንነቱ ማስጠበቅ የእኛ ድርሻ ነውና በጋራ ተቀናጀትው እንደምሰሩ በውይይቱ አረጋግጠዋል ።

ባዓሉን ምክንያት በማድረግ  በዲላ ከተማ አሰተዳደር ባሉት ቀበለያት አንዳችም የፀጥታ ችግር  የለም። _    ስለዚህም ሁሉም ነዋሪ ማህበረሰብ  የ2017ዓም  የእትዮጰያ ዘመን መለወጫ ባዓል ...
09/09/2024

ባዓሉን ምክንያት በማድረግ በዲላ ከተማ አሰተዳደር ባሉት ቀበለያት አንዳችም የፀጥታ ችግር የለም። _
ስለዚህም ሁሉም ነዋሪ ማህበረሰብ የ2017ዓም የእትዮጰያ ዘመን መለወጫ ባዓል በሰላም አክብሮ በሰላም ወደ እቤቱ እንድገባ የዲላ ከተማ ፖሊስ ጽ/ቤት የቅድመ ዝግጀት አጠናቆ ወደ ኦፑሬሺን ሥራ መገባቱን የዲላ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ም/ኢ/ር እድጌት ህረባዬ ገለፁ

ጰጉሜ _3_የሉዐላዊነት ቀን"ሉዐላዊነቷን ጠብቃ የጸናች  ሀገር -ኢትዮጵያ በሚል  መሪ ቃልበጌዴኦ  ዞን ዲላ ከተማ  በሠላም በተለያዮ ኩነቶች በወታደራዊ  ትሪህትበድምቀት እየተከከበረ ይገኛል...
08/09/2024

ጰጉሜ _3_የሉዐላዊነት ቀን"
ሉዐላዊነቷን ጠብቃ የጸናች ሀገር -ኢትዮጵያ በሚል መሪ ቃል
በጌዴኦ ዞን ዲላ ከተማ በሠላም በተለያዮ ኩነቶች በወታደራዊ ትሪህትበድምቀት እየተከከበረ ይገኛል ።
የጌዴኦ ዞን ዋና አሰተዳደር ዝናቡ ወልዴ(ዶ/ር) በክብረ በዓሉ ተገኝቶ ኢትዮጵያ ከጥንት እሰከ ዘሬ በክብር፣ልቆ ከመገኘት እና ከነጻነት ጋር በቀጥታ የተያያዘ ነው ።
የኢትዮጵያ ለዘመናት ሉዓላዊነትዎን ጠብቃ ከመቆየት በሸገር በየትኛውንም ሀገር ወረራ ፋጽመ አታውቅም ይህም በጀግናው ልጀቿ የጋራ ጥረት "የጽና " ነውና ።
በክብረ በዓሉ ላይ የተገኙ የክልል፣የጌዴኦ ዞንና የዲላ ከተማ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ፣የዲላ ከተማ ነዋሪዎች ናቸው።

06/09/2024
የዲላ ከተማ  ፓሊስ  ጽ/ቤት  ለዲላ ከተማ  አሰ/ር ኦዳያአ ቀበሌ  ሚችሌ ቀጠና ማህበረሰብ  የቅድመ  ወንጀል  መከላከል ፣ የትራፊክ  አደጋ  አስከፊነት  የግንዘቤ መሰጫበጨ ት/ት ተሰጠ።...
05/09/2024

የዲላ ከተማ ፓሊስ ጽ/ቤት ለዲላ ከተማ አሰ/ር ኦዳያአ ቀበሌ ሚችሌ ቀጠና ማህበረሰብ የቅድመ ወንጀል መከላከል ፣ የትራፊክ አደጋ አስከፊነት የግንዘቤ መሰጫበጨ ት/ት ተሰጠ።
ነሐሴ 30/2016 ዓ/ም የዲላ ከተማ ፓሊስ ህዝብ ግንኙነት
የዲላ ከተማ ፓሊስ ማህ/አቀ/የድንበር ተሸጋገረ ወንጀል መከላከል በድን መሪ ም/ኢ/ር ታረቀኝ አሰፋ ለአከባቢው ማህበረሰብ የቅድመ ወንጀል መከላከል አሰፈላጊነት፣አካባቢያቸውን ከፀረ ሠላም ሀይሎች እንድጠብቁ፣ የሮንድ ሥራ አጠናክሮ እድቀጥሉ አሳሰበዋል ።
የዲላ ከተማ ፓሊስ ት/አ/ክ/ቁ/ ባለሙያ የሆኑ ሰለትራፊክ አደጋ አስከፊነት አወቀው ከወዲህው ጥንቃቄ እንድያደርጉ አስገዝበዋል ።
የኦዳያአ ቀበሌ አሰ/ር ሠላምና ፀጥታ ጽ/ቤት ኃለፊ አቶ ታርኩ ኃይሌ የሚችሌ ቀጠና ነዋሪ ማህ/ብ በአካባቢው ልማት ሆነ በፀጥታ ዙሪያ የበኩሉን አስተዋፆ ያለው ማህበረሰብ ሰለሆነ ይህንኑ አጠናክሮ የአካባቢውን ሠላምና ድህነትን መጠበቅ እንደለበት ገለጹ ።

የዲላ ከተማ  አሰ/ር ፓሊስ  ጽ/ቤት  አመራር ና አባላቱ  የ2017" የአዲስ  ዓመት  ምክንያት  በማድረግ  በከተማ  ውሰጥ  ጥንቃቄ ሊደረግበቸው በሚገባ  ጉዳዮች  ላይ  የጋራ  ውይይት ...
05/09/2024

የዲላ ከተማ አሰ/ር ፓሊስ ጽ/ቤት አመራር ና አባላቱ የ2017" የአዲስ ዓመት ምክንያት በማድረግ በከተማ ውሰጥ ጥንቃቄ ሊደረግበቸው በሚገባ ጉዳዮች ላይ የጋራ ውይይት አደረጉ ።
(ነሐሴ 30/2016ዓ/ም) የዲላ ከተማ ፓሊስ ህዝብ ግንኙነት
የዲላ ከተማ አሰ/ር ፓሊስ ጽ/ቤት የዘንድሮው የ2017 አድስ ዓመት በዲላ ከተማ አሰ/ር በ5 ቀበሌ በ15 ቀጠና በቅድመ ወንጀል መከላከል ወቅቱን የሚመጥን ፣ተልኮነ በብቃት የምተገብር እና የህዝብን ትርታ አደምጠ ፓሊሰዊ አገልግሎት የሚሰጥ፣የፀጥታ ሥጋቶች እና የወንጀል ድርጊቶች በመከልከል የህብረተሰብ ሠላምና ደህንነት አስተማማኝ ማድረግ ነው ገልፃዋል የዲላ ከተማ ፓሊስ ጽ/ቤት አዛዥ ኢ/ር እድገት ህርባዬ።
በመቀጠልም የ2017አድሱን ዓመት ከወትሮው በበለጠ የከተማችን ማህበረሰብ በሠላም ወጥተው በሠላም እንድገባ የቅደመ ዝግጅቱን አጠናቀው ወደ ሥራ መገበቱን የዲላ ከተማ ፓሊስ ማህ/አቀ/ወ/መ/ማስተባበሪያ ኃለፊ ረ/ኢ/ር ጰጥሮሰ ዘለቀ ገልጸዋል ።
በውይይቱ የተገኙ የፓሊስ አበላት እንደወትሮው ሁሉ በዓሉ ከዋዜማው ጀምሮ በሰላም ተከብሮ እስከሚጠናቀቅ የፓሊስ ተግበር በዓሉ ነው ለዚህም የሚጠበቅባቸውን ኃለፈነት በብቃት በትጋት ለመወጣት በቁርጠኝነት እንደሚሰሩ መናገራቸው ተግልጿል ።

ከዲላ  ከተማ ፖሊስ  ጽ/ቤት የተላለፈ መልዕክት ባለሁለት እግር ሞተር ሳይክል እና ባለሦስት እግር ባጃጅ አሽከርካሪዎች በሙሉ ለባለሁለት  እግር ሞተር ሳይክል 1.ማንኛውም ሞተር ከምሽቱ 12...
05/09/2024

ከዲላ ከተማ ፖሊስ ጽ/ቤት የተላለፈ መልዕክት ባለሁለት እግር ሞተር ሳይክል እና ባለሦስት እግር ባጃጅ አሽከርካሪዎች በሙሉ
ለባለሁለት እግር ሞተር ሳይክል
1.ማንኛውም ሞተር ከምሽቱ 12:00ሰዓት ጀምሮ ከተማ ውሰጥ ማሽከርከር ፍፁም የተከለከለ መሆኑን
2.ሞተር አሽከርካሪዎች አንፀባራቂ ሳይለብሱ ማሽከርከር ፍፁም የተከለከለ መሆኑን
3.ማንኛውም ሞተር እሰፕክዮ፣ሠለዳ ፣ፓውዛ፣ከአንድ ሰው በላይ ጭኖ ማሽከርከር የተከለከለ መሆኑን
4.ማንኛውም ሞተር ሳይክል የዋና መንገድ የመንግስት ክልከላን በመፃረር ዋና አስፓልት ለይ ማሽከርከር የተከለከለ መሆኑን
5.ማንኛውም ሞተር ሳይክል በንግድ ተቋማት ሆቴል ፣ግሮሰሪ እና ጭፈራ ቤቶች በራፍ ላይ ከዛሬ 12:00ሰዓት ጀምሮ ማቆም የተከለከለ መሆኑን
6.ማንኛውም ባለሁለት እግር ሞተር ሳይክል ከፌርማታ ውጭ መቀሳቀሰና መገኘትና የለአግባብ መንገድ ዘግቶ መቆም ፍፁም የተከለከለ መሆኑን
7.የሞተር ታርጋን በመጠቀለልና ቀለም በመቀባት ፣ፔሰታል ሸፍኖ ማሽከርከር የተከለከለ መሆኑን
8.ማንኛውም ባለሁለት እግር ሞተር ሳይክል አሽከርካሪዎች ኮፍያ፣ማክሰ፣ጭብልና ራሱን ሸፍን አድረጎ ማሽከርከር ፍፁም የተከለከለ መሆኑን
9.ማንኛውም ባለሁለት እግር ሞተር ሳይክል በእግረኛ መሔጃ መንገድና አበባ መትከያ አካፋይ መንገድ ላይ መቆም በፍፁም የተከለከለ መሆኑን ።
ለባለሦሰት እግር ባጃጅ
1.ማንኛውም ባለሦስት እግር ባጃጅ አሽከርካሪዎች ከዛሬ ከምሽቱ 3:00ሰዓት ጀምሮ ሰዓት እላፍ በከተማ ውሰጥ መንቀሳቀስ በፍፁም የተከለከለ መሆኑን
2.ማንኛውም ባለሦስት እግር ባጃጅ አሽከርካሪዎች አንፀባራቂ ልብስ ሳይለብሱና ሸራ ሳይጠቀልሉ ማሽከርከር በፍፁም የተከለከለ መሆኑን
3.ማንኛውም ባለሦስት እግር ባጃጅ ከተሰጠው ፈርማታ ውጪ መቆም ፣ መንቀሳቀስ ፣ እና ያለተራ ዋና መንገድ መውጣት ፍፁም የተከለከለ መሆኑን
ማንኛውም የበለሁለት ሞተር ሳይክል አሽከርካሪዎች ሆነ ባለሦስት እግር ባጃጅ አሽከርካሪዎች ከላይ የተገለጹና የተዘረዘሩት ነጥቦችን ተላልፎ በተገኙ አሽከርካሪዎች ላይ ተቋሙ ጠበቅ ያለ እርምጃ የሚወሰድ መሆኑን እናሳስባለን ።
ነሐሴ 29/2016 ዓ/ም
ዲላ

በህገወጥ መንገድ  በከተማ  ውሰጥ  ስዘዋወር  የነበረ  አልባሳት ጨርቆችና አንድ  ባለ ሁለት እግር  ሞተር  ሳይክል   በቁጥጥር  ሰር አዉሎ ለእትዮ/ጉሙሩክ  ኮምሽን  ሀዋሳ ቅሪጫፍ ጸ/ቤ...
04/09/2024

በህገወጥ መንገድ በከተማ ውሰጥ ስዘዋወር የነበረ አልባሳት ጨርቆችና አንድ ባለ ሁለት እግር ሞተር ሳይክል በቁጥጥር ሰር አዉሎ ለእትዮ/ጉሙሩክ ኮምሽን ሀዋሳ ቅሪጫፍ ጸ/ቤት ጩጩ መቆጣጠሪያ ጣብያ ማስረከብን የዲላ ከተማ ፖሊስ ጰ/ቤት ገለፀ።
ነሃሴ 22/12/2016ዓም የዲላ ከተማ ፖሊስ ህዝብ ጉንኝነት

የዲላ ከተማ  አሰ/ር ፓሊስ  ጽ/ቤት  ለዲላ ከተማ  አሰ/ር ሴሳ ቀበሌ ወልዴና  ቀጠና ነዋሪ  ማህበረሰብ  ወቅታዊ  የቅድመ  ወንጀል  መከላከልና የትራፊክ  አዳጋ  አስከፊነት  የግንዛቤ ...
01/09/2024

የዲላ ከተማ አሰ/ር ፓሊስ ጽ/ቤት ለዲላ ከተማ አሰ/ር ሴሳ ቀበሌ ወልዴና ቀጠና ነዋሪ ማህበረሰብ ወቅታዊ የቅድመ ወንጀል መከላከልና የትራፊክ አዳጋ አስከፊነት የግንዛቤ መሰጫበጨ ትምህርት ተሰጣቸው ።
_ነሐሴ 25/2016 ዓ/ም የዲላ ከተማ ፓሊስ ሕዝብ ግንኙነት
የዲላ ከተማ ፓሊስ ሜማህ/አቀ/ወ/መ/ማስተባበሪያ ኃለፊ ረ/ኢ/ር ጰጥሮሰ ዘለቀ ለነዋሪው ማህበረሰብ አሁን ዲላ ከተማችን ከሌው የሠላም ተምሰሌት ሁሉም በላድርሸ አካላት በቅንጅት ከፀጥታ አካል ጉን ሆነው ለሠላም ዘብ መቆም አለበት የዲላ ከተማ ሕዝብ በፍቅር በትጋት የሚኖሩባት የብዝሃነት ፣ የአንድነት የሠላም ተምሳሌት የሆነ ከተማ ዲላ ከተማ ነው ።
ለዚህም የህዝባዊ የሠላም ወጤት ክብር ይገባዋል አሁንም የ2017 ባጀት ዓመት በጋራ በመቀናጀት ሠላሙዋን እናብዛ ወንጀልን በጋራ እንከላከል በማለት
መልካም አድሰ ዓመት ለሁላችን ይሁን ብሎዋል

Address

Dilla

Telephone

+251968910372

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Dilla town Police office public communication የዱላ ከተማ የፓሊስ ጽ/ቤት የህዝብ ግኑኝነት posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share