24/03/2026
በዞናችን በ2018 ዓ.ም በጀት አመት የ9 ወራት የስራ አፈፃፀም በመንግሥት ጉዳዮች ላይ በተደረገ ድርድርና ክርክር ብር 9,633,630.41 ለመንግስት ገቢ ማድረግ ተችሏል። ይህም ካለፈው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር ገቢው በእጥፍ እንደጨመረ ያሳያል ። ለዚህ ለውጥ መመዝገብ ቁልፉ ነጥብ በየደረጃው ያሉ ዐቃብያነ ህጎች እና አመራሩ ተቀናጅተው መንቀሳቀሳቸው በመሆኑ በርቱ ሊባሉ ይገባል !!