08/09/2017
የሀገር ፍቅር ቀን ጷግሜ 03-13-09 ዓ.ም እጃችን እስኪሻክር እንሰ ራለን ምክንያቱም ሀገራችንን ስለምንወዳት በሚል መሪ ቃል በአ/ቃ/ክ/በወረዳ 05 አሰተዳደር በድምቀት ተከበረ፡፡የቀኑ መከበር ዋነኛ አላማ -ቀደምት መሪዎቻችን ያስቀመጡልንን ጅምር የልማት ስራዎች ከግብ ማድረስ:የልማትና የዴሞክራሲ ተግባራትን ማስቀጠል፡ጠንክሮ በመስራት ሀገራችንን ከድህነት ማላቀ ቅ፡ብዝሀነትን በማጎልበት አብሮነትን ማሳደግ፡የሀገራችንን እድገትና ብልፅግና የማይሹ የውስጥና የውጪ ፀረ ሰላም ሀይሎችን በመቆጣጠር ሁሉም ዜጋ ሀገሩን ዳር ድንበሩን በማስከበርና ጠንክሮ በመስራት ቤተሰቡንና ሀገሩን ከድህነት በማላቀቅ የሀገር ፍቅር ስሜቱን የሚገልፅበት ኘው ተብሏል፡፡