Ciroone woradi jireenyu paarte sidaamu afii huuro

Ciroone woradi jireenyu paarte sidaamu afii huuro Jireenya

የሲዳማ ክልል ያለፉት ሶስት ወራት ዕቅድ አፈጻጸም እየተገመገመ ነውአዲስ አበባ ፣ መስከረም 21 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል የ2016 በጀት ዓመት ያለፉት ሶስት ወራት ዕቅድ አፈጻ...
02/10/2023

የሲዳማ ክልል ያለፉት ሶስት ወራት ዕቅድ አፈጻጸም እየተገመገመ ነው

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 21 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል የ2016 በጀት ዓመት ያለፉት ሶስት ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ በተገኙበት እየተገመገመ ነው፡፡

አቶ ደስታ ሌዳሞ ÷ የግምገማ መድረኩ የክልሉን ያለፉት ሶስት ወራት የሥራ ዕቅድ አፈፃፀም ድክመትና ጥንካሬ መለየት እንደሚያስችል ተናግረዋል፡፡

ከዚህ ባለፈም ለተስተዋሉ ተግዳሮቶች ፈጣን ምላሽ በመስጠት የዜጎችን የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ያለመ መሆኑን አስረድተዋል፡፡

በመድረኩ የሲዳማ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ አብርሃም ማርሻሎ፣ የክልሉ ካቢኔ እና የዞን አስተዳዳሪዎች መሳተፋቸውን የክልሉ ኮሙኑኬሽን መረጃ ያመላክታል፡፡


ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/fana_television/
ቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

Barra 21-01-2016M.D Ciroone Woradi Tantanote Handaari Hundaanni afantanno Borro minna Umikki Ruuwe Mixote Jeefishi Keeno...
02/10/2023

Barra 21-01-2016M.D Ciroone Woradi Tantanote Handaari Hundaanni afantanno Borro minna Umikki Ruuwe Mixote Jeefishi Keeno Assini.
Barraho shae massaginohu ciroone woradi tantanote handaari sooreessi ayiradu kalaa Demisse Umbullohu baalanti borro minna mixote qixaawo yannanni hanaffe umikki boci loosu jeefishi geesha tantanotenni jeefase xawise,kunino paartenke tantano olluubbatenni kaysisse borrote minna geesha paartenke kaajjili gumaamo ikkasi xawisino.
Aantete handaaru hundaanni afantanno mssagaano mixote jeefishi ripoorte shiqisheenna babbaxitino hedo kaeenna borrote minna sooreeyye dawaro qoltuhu gendesaanni keenotenni dayino jeefishi woyyinoha ikkasi buunxoonni.
Ledotenino laafanna kaajjado guma jeefisino borro minna bandihu gedensaanni,laanfete gede bandoonni iilluubba aana aantete yannara jawaantetenni loonsanni gede handaaru sooreessi raga woreenna barru hasaawi barru hasaawi jeefino.

29/09/2023

Kaphu ""page (Qoola ) fanne ""Ciroone Woradi Jireenyu paarte Sidaamu Afii"" Huuro yine muli barri kawa Woradanke riqibanokki sokka bubbete aana hosiisa hananfoonni daafira albaanni miillanke ikkitinoonniri affine halaalaanchu qoolinkera calla" like,share 'nna coment ' calla assitinanninna hunote wolqa aana sharrantinanninna paartenke kolishiishannori aana halaalanya miillankenni,safote uurrinsha massagaanoninna irkisaanonke ledo halamme muli barrinni hunote wolqa fixxine fushineemota egensiiseemmota xawinsanni ki'ne kaa'lo xa'mineemmo.
Jireenyanke latinso,kaajjinshonna uminsa horora sharrantanorira sharronke kaajjinsheemmo; Miillanke,massagaanonkenni,irkisaanonkenna dagankenni.
Keeru ledo!!

Barra 18-01-2016 M.D Ciroone Woradi  paartete mereershi massagaano konni woroonni noo ajendubba aana  hasaawa assitu. -J...
29/09/2023

Barra 18-01-2016 M.D Ciroone Woradi paartete mereershi massagaano konni woroonni noo ajendubba aana hasaawa assitu.
-Jeefisaano qixeessatenna mixote qixaawo aana;
-Handaarra mixonsa iillo garinni loossate gumulo,
-Poletiku ikkito ; miillate ,massagaanotenna hettisamaanote aana,
-Baalanta loossa paartetenke jirte garinni tantanotenni gumulamase keenonni.
Barru ajenda woradu paartete borro mini sooreessi ayiradu kalaa Birhaanu Dikkihu shiqisheenna hasaawu birxichi aana wo'munku paartete mereershi massagaano ajandu garanna yannilichoho yite aantete loossate injo kalaqannoho gede adhite handaaru handaarunkunni ripoortenna ajandubbate aana wo'munku hasaawa assihu gedensaanni laafanna kaajjado waate handaarra iillonsanni shiqishino ripoortenninna poletiku ikkito keenne bandoonni hajubba aantete kaajjillunni loosamino loosi sufamanonna laanfete gede kaino hajubba rahotenni taala hasiissanno gedenna aantete loonsaniri aana raga worreenna wo'munku paartenke kaajjishate wo'milunni loosa hasiissanota sumuu yituhu gedensaanni barru hasaawi gumulamino.

Sidaamu Dagoomu  Qoqqowi Wodiidi Sidaami Zoone ciroone woradi Amaalete mini  5ki Doycho Doorshi 9ki loosu diri 13ki uurr...
21/09/2023

Sidaamu Dagoomu Qoqqowi Wodiidi Sidaami Zoone ciroone woradi Amaalete mini 5ki Doycho Doorshi 9ki loosu diri 13ki uurrinshu shongo barra 10/01/2016M.D konni garinni Amaalete mini miilla hasaabbanni afantanno.hasaawu amado:-
1,Albiidiha songote qaale kaajjisha.
2,Sai dirita A/mini loosu jeefo rippoortenna 2016 loosu mixo shiqqanno.
3,2015 m.d gashootu jeefote rippoortenna 2016m.d mixo shiqqanno.
4,yoote mini 2015m.d loosu jeefo ripportenna 2016 m.d mixo shiqqanno.
5,2016 B.D baajjeette kaajjisha.
6,Motoonsinanni manni shiqanno.
Konni garinni songo yannase agadhite gumulantanno yine agaranni.

የብልፅግና ፓርቲ የከፍተኛ አመራሮች ስልጠና ተጀመረ '' ከዕዳ ወደ ምንዳ'' በሚል መሪ ቃል  ለብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች የተዘጋጀ የመጀመሪያ ዙር ስልጠና በዛሬው ዕለት በአዳማ ከተማ...
15/09/2023

የብልፅግና ፓርቲ የከፍተኛ አመራሮች ስልጠና ተጀመረ

'' ከዕዳ ወደ ምንዳ'' በሚል መሪ ቃል ለብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች የተዘጋጀ የመጀመሪያ ዙር ስልጠና በዛሬው ዕለት በአዳማ ከተማ ተጀምሯል።

በስልጠናው ላይ ከሁሉም ክልሎች የተወጣጡ ከፍተኛ አመራሮች እየተሳተፉ ነው።

የስልጠናው አላማ ከፍተኛ አመራሮች ሀገራዊ እና ዓለም አቀፋዊ ተለዋዋጭ ሁኔታዎችን ተገንዝበው፣ ፈተናዎችን ወደ ዕድል በመቀየር፣ፓርቲያችን ለህዝቡ የገባውን ቃል ማስፈፀም የሚያስችል የአመራር አቅም እንዲፈጥር ያለመ መሆኑን የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት እና የዋና ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ ገልጸዋል።

ፓርቲያችን ሁለንተናዊ ብልፅግናን ለማረጋጥ በሚያደርገው ትግል የአመራሩ የአስተሳሰብ እና የተግባር አንድነት ወሳኝ መሆኑን በጽኑ እንደሚያምን እና በየደረጃው ያሉ አመራሮችን በስልጠና አቅም የመገንባት ስራ ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን አቶ አደም ተናግረዋል።

ስልጠናው ለተከታታይ አስራ አንድ ቀናት የሚሰጥ ይሆናል።

ሲዳማን በቁርጠኝነት እየመሩ የተረጋጋ ክልል እንድፈጠር መሠረት የጣሉ እንቁ የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የፍት አመራሮች ልደገፉ ልበረታቱ እንድሁም በጎናቸዉ ልንቆምላቸዉ ይገባል።
14/09/2023

ሲዳማን በቁርጠኝነት እየመሩ የተረጋጋ ክልል እንድፈጠር መሠረት የጣሉ እንቁ የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የፍት አመራሮች ልደገፉ ልበረታቱ እንድሁም በጎናቸዉ ልንቆምላቸዉ ይገባል።

Barra 03-01 -2016M.D Ciroone -Fuuqo olliira mixo miillatenni kaajjishatenna loossate keeno bare konni garinni harinsanni...
14/09/2023

Barra 03-01 -2016M.D Ciroone -Fuuqo olliira mixo miillatenni kaajjishatenna loossate keeno bare konni garinni harinsanni afamanni.

Barra 3-1-2016 M.D Ciroone Woradira yannate loossa:1.paartete mixo(safote uurrinsha,hiwaasete massagaanonna miillate mix...
14/09/2023

Barra 3-1-2016 M.D Ciroone Woradira yannate loossa:
1.paartete mixo(safote uurrinsha,hiwaasete massagaanonna miillate mixo)
2.Leemaati turrufaatete (48)barri caaccuri.
3.Rosu loossa(rosaano maareekisiisate,rosu kifilla ,shumate mine ,barcima gatamarate W.K.L loossa)
4.Hawadi dancha fajjo loossa
5.Loosu kaayyo kalaqo loossa Woradu qineesaano kaajjillunni mixotenna gumulote jeefisha keentanni afantanno.
Konnino paartenkera duumu xururshi lawishaho ollaa dirrine gumiweela massagaanchimate aana xa'mo kalaqanno kaayyonkeno huntanno ikkinohura wo'munku bilchaantetenni uyinoonke yawo fula hasiissano yitino .Olluubbate loossa ripoorte shiqeenna laanfenna kaajjille bandihu gedensaanni aantete laanfete gede bandoonnire yanna uyinikinni taashinanni gede raga worreeenna womunku sumuu yeenna barru hasaawi jeefino.

ለመላው የኢትዮጵያና የክልላችን ህዝቦች እንኳን ለ2016 ዓ.ም ለኢትዮጵያ ዘመን መለወጫ  በዓል በሰላም አደረሳችሁ ሲሉ የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ የ...
12/09/2023

ለመላው የኢትዮጵያና የክልላችን ህዝቦች እንኳን ለ2016 ዓ.ም ለኢትዮጵያ ዘመን መለወጫ በዓል በሰላም አደረሳችሁ ሲሉ የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ የመልካም ምኞት መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።

ርዕሰ መስተዳድሩ ከባለፉት ሦስት ዓመታትን ወዲህ በክልላችን ዘርፈ ብዙ የልማት አቅጣጫዎችን አልመንና ዐቅደን ያሳካንበት ጊዜያቶች ናቸው ያሉ ሲሆን እነዚህን የልማት ውጥኖች ከግብ ለማድረስም እንዲሁ አልጋ ባልጋ የተጓዝን ሳይሆ ፈታኝ የሆኑ ተግዳሮቶችን በጥበብና በማስተዋል በማለፋችን ሲሆን በሌላ በኩል በጋራና የቅንጅት አሰራሮችን ተግባራዊ በማድረጋችን ነው ብለዋል።

ልማትና የኢኮኖሚ እድገት በአንድ ጀምበር የሚፈጠር ሳይሆን የእለት ተለት ትጋትና በድምሩ የብዙ ወራቶችና ዓመታት ሂደት ውስጥ የሚገኝ ለውጥ ነው ያሉ ሲሆን ለዚህም ቁርጠኝነትና የአላማ ፅናትን ይጠይቃል ሲሉ ተናግረዋል።

በሌላ በኩል ደግሞ ልማትን ለማፋጠን ህዝቦች በአንድ አላማ ላይ መሰለፍና የጋራ የሆነ ተመሳሳይ አቋም ሊኖራቸው ግድ ይላል ያሉት ርዕሰ መስተዳድሩ አንድነትና ህብረት ለልማት ሂደትና ፍጥነት ቁልፍ ሚና አላቸውም ብለዋል።

የክልላችን ማህበረሰብ ልማትንና እድገትን ከሚያደናቅፉ አፍራሽና አሉታዊ አስተሳሰቦች ራሱን በማራቅ የአብሮነትና የጋራ የሆነ ነባር ባህላዊ እሴቱን አጥብቆ በመያዝ ቀሪውን ዘመናት በልማት አቅጣጫ ከመንግስት ጎን በመቆምና አብሮ ለመስራት መነሳት አለበት ሲሉ ተናግረዋል ።

ርዕሰ መስተዳድሩ እድገታችን የማይፈልጉ ሃይሎች የህዝብን ልማትና እድገት ከሚያደናቅፉበት ስልቶቻቸው አንዱ ስንኩል አስተሳሰብን በማህበረሰብ ውስጥ በመርጨት በህዝቦች መካከል የእርስ በርስ ቅራኔን በመፍጠር አንድነትንና ህብረትን ማጥፋት አንዱ አላማቸው ሲሆን ይህንን እኩይ ድርጊታቸውን ጠንቅቀን ተረድተን ሀሳባቸውን በማኮላሸት ይበልጥ የክልላችንን ልማት ለማፋጠን ህብረታችንን አጠንክረን ልናሳፍራቸው ይገባል ብለዋል።

መንግሥት ረጅም የልማት ስትራተጂ ነድፎ ወደ ፊት በፍጥነት በመጓዝ ላይ ሳለ በታለመው ልክ እንዳይራመድ ከሚያደናቅፉ መንገዶች አንዱ በዋናነት የሚጠቀሱት ሙስናና ብልሹ አሰራሮች እንደሆኑ ርዕሰ መስተዳድሩ ጠቅሰው ፤ የክልላችን መንግሥትም በዚህ ድርጊት የተዘፈቁ ግለሰቦች በአፋጣኝ ህግ ፊት አቅርበን ህጋዊ አርምጃ እንዲወሰድባቸው እያደረገ ይገኛል ብለዋል።

በብልሹ አሰራርና ሙስና ላይ እየተወሰደ ያለው እርምጃ ቀጣይነትም እንዳለው ገልፀዋል።

ሀገራችንን በተመለከተ መጪው ዓመት ፀረ- ህብረብሔራዊ አንድነት ኃይሎች የዘረጉብንን ጋሬጣዎች አየበጣጠስን የኢትዮጵያን የወደፊት ብሩህ ተስፋ ከግብ ለማድረስ የምንተጋበት፤ እንዲሁም ለህዝባችን ቀንበር የሆነውን ድህነትንና ጦርነትን ዳግም ሊግቱን ለተነሱ ዘርፍ ብዙ የፅንፈኛ ሃይሎች የሴራ ፖለቲካና ፀብ ጫሪነት የሚቋጭበት ዘመን ይሆናልም ብለዋል።

በቀጣይ ዘመናት ህብረ ብሔራዊ ኢትዮጵያን ወደ ብልፅግና ማማ ከፍ የምናደርግበት ፤የህዝቦቿን የልማት ተጠቃሚነትና ፍትሃዊነት የምናረጋግጥበት፤ ለኢትዮጵያ ብሩህ ተስፋ የሚፈነጥቅበት ዘመን መድረሱን እያሰብን የ2016 ዓ.ም ዘመን መለወጫ በዓልን በደስታ እናክብር ሲሉ ርዕሰ መስተዳድሩ ተናግረው፤ ያለን ለሌላቸው በማካፈልና በመረዳዳት ፤ የተቸገሩትን በመደገፍና በመተጋገዝ በዓሉን ብናከብር ይበልጥ የደመቀ ይሆናል ሲሉ ገልፀዋል።

በዘንድሮ ዘመን መለወጫ በዓል አስታዋሽ የሌላቸውን አረጋውያንና አቅመ ደካማ ወገኖቻችንን ማዕድ በማጋራትና ካለን ነገር ላይ ቆርሰን ብናካፍላቸው ሰናይ የሆነ የበጎነት ተግባር በመፈፀማችን

ታላቁ የህዳሴ ግድባችን 4ኛ ሙሌት በስኬት በመጠናቀቁ እንኳን ደስ አለን!!የአንድነትና የትብብር ውጤት የመላው ሀገራችን ዘጎች ደማቅ አሻራ ያረፈበት ታላቁ የህዳሴ ግድባችን አራተኛው የግድቡ ...
10/09/2023

ታላቁ የህዳሴ ግድባችን 4ኛ ሙሌት በስኬት በመጠናቀቁ እንኳን ደስ አለን!!

የአንድነትና የትብብር ውጤት የመላው ሀገራችን ዘጎች ደማቅ አሻራ ያረፈበት ታላቁ የህዳሴ ግድባችን አራተኛው የግድቡ ሙሌት በስኬት በመጠናቀቁ የአሻራው ባለቤቶች መላው የሀገራችን ዜጎች እንኳን ደስ አለን እንኳን ደስ አላችሁ።

02-13-2015M.D hanaffino Ollubbate keeno 03-13-2015M.D geesha kaajjite sufanni afantannoha ikkanna Ciroone - Fuuqo konne ...
08/09/2023

02-13-2015M.D hanaffino Ollubbate keeno 03-13-2015M.D geesha kaajjite sufanni afantannoha ikkanna Ciroone - Fuuqo konne lawanno.

Address

Boditi

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Ciroone woradi jireenyu paarte sidaamu afii huuro posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share