31/05/2026
የጥሞና ጊዜ የመጨረሻ ቀን ምሽት ላይ ሆነን የሙሽሪት አርባምንጭን የኮርደር ልማት በእግራችን ተዘዋውረን ሲንጎበኝ
ግርምት የፈጠረብን የከተማችን ነዋሪዎች እንዲሁም ቱርስቶች በዋናው መንገድ ግራና ቀኝ ሲዝናኑ ስናይ እጅግ ደስ ብሎናል።
በመጨረሻም በዞናችን ፓርቲ ጽ/ቤት ግቢ በተዘጋጀው የቡና ቅጠል፣ ኤንገሬ ቦዬ ስኳር ድንች በዳጣ እራት ተጋበዝን።
የኢፌዲሪ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዋና አፌ ጉባኤ ክቡር አቶ ታገሰ ጫፎ፣ የክልላችን ፕረዝዳንት ክቡር አቶ ጥላሁን ከበደና ሌሎች ከፍተኛ አመራሮቻችን ተገኝተዋል።