25/05/2026
በእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ የ2017/18 ዓም ሻምፕዮን የሆነው አርሰናል ደጋፊዎች በአርባ ምንጭ ከተማ ጋሞ አደባባይ ከስጦታዎች ሁሉ የላቀ ስጦታ የሆነውን የደም ልገሳ መርሃ-ግብር በማከናወን ታሪካዊና አይረሴ ተግባር ፈጽመዋል።
የአርባ ምንጭ ደም እና ሕብረ -ህዋስ ባንክ አገልግሎት በርሃ-ግብሩ ለተሳተፉ በጎ ፈቃደኛ ደም ለጋሾች እንዲሁም አስተባባሪዎች በሙሉ ከፍ ያለ ምስጋናዉን ያቀርባል።
ግንቦት 16/2018 ዓም
አርባ ምንጭ፤