Arba Minch Blood and Tissue Bank Service የአርባ ምንጭ ደም እና ሕብረ-ህዋስ ባንክ አገልግሎት

  • Home
  • Ethiopia
  • Arba Mintch
  • Arba Minch Blood and Tissue Bank Service የአርባ ምንጭ ደም እና ሕብረ-ህዋስ ባንክ አገልግሎት

Arba Minch Blood and Tissue Bank Service የአርባ ምንጭ ደም እና ሕብረ-ህዋስ ባንክ አገልግሎት ❤ Give blood save life ❤

በእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ የ2017/18 ዓም ሻምፕዮን የሆነው አርሰናል ደጋፊዎች በአርባ ምንጭ ከተማ ጋሞ አደባባይ ከስጦታዎች ሁሉ የላቀ ስጦታ የሆነውን የደም ልገሳ መርሃ-ግብር በማከናወን ...
25/05/2026

በእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ የ2017/18 ዓም ሻምፕዮን የሆነው አርሰናል ደጋፊዎች በአርባ ምንጭ ከተማ ጋሞ አደባባይ ከስጦታዎች ሁሉ የላቀ ስጦታ የሆነውን የደም ልገሳ መርሃ-ግብር በማከናወን ታሪካዊና አይረሴ ተግባር ፈጽመዋል።

‎ የአርባ ምንጭ ደም እና ሕብረ -ህዋስ ባንክ አገልግሎት በርሃ-ግብሩ ለተሳተፉ በጎ ፈቃደኛ ደም ለጋሾች እንዲሁም አስተባባሪዎች በሙሉ ከፍ ያለ ምስጋናዉን ያቀርባል።

‎ ግንቦት 16/2018 ዓም
‎ አርባ ምንጭ፤

በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የአርሴናል ደጋፊዎች የደም ልገሳ መርሃ-ግብር  በአርባ ምንጭ ጋሞ አደባባይ  በይፋ ተጀምሯል
24/05/2026

በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የአርሴናል ደጋፊዎች የደም ልገሳ መርሃ-ግብር በአርባ ምንጭ ጋሞ አደባባይ በይፋ ተጀምሯል

23/05/2026
የአርባ ምንጭ ደም እና ሕብረ - ህዋስ ባንክ አገልግሎት ከብርብር የመጀመሪያ ጀረጃ ሆስፒታልና እና ከምዕራብ አባያ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ጋር በመተባበር  ለትምህርት ቤቱ ተማሪዎችና...
22/05/2026

የአርባ ምንጭ ደም እና ሕብረ - ህዋስ ባንክ አገልግሎት ከብርብር የመጀመሪያ ጀረጃ ሆስፒታልና እና ከምዕራብ አባያ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ጋር በመተባበር ለትምህርት ቤቱ ተማሪዎችና መምህራን ስለበጎ ፈቃድ ደም ልገሳ ቅስቀሳና የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርት በመስጠት የደም ልገሳ መርሃ - ግብር አከናወነ።

‎ በመረሃ - ግብሩ ፈቃደኛ የሆኑ በጎ ፈቃደኛ የትምህርት ቤቱ ተማሪዎችና መምህራን እንዲሁም የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታሉ ሠራተኞች ተሳትፈዋል።

‎ የአርባ ምንጭ ደም እና ሕብረ -ህዋስ ባንክ አገልግሎት ሆስፒታሉ እና ት/ቤቱ በመቀናጀት ላደረጉት ትብብር እንዲሁም በደም ልገሳ መርሃ ግብሩ ለተሳተፉ በጎ ፈቃደኛ ደም ለጋሾች በሙሉ ከፍ ያለ ምስጋናዉን ያቀርባል።

‎ ግንቦት 14/2018 ዓም
‎ አርባ ምንጭ፤

ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል ሊያውቀዉና ሊገነዘብ የሚገባው ወሳኝ መረጃ!
20/05/2026

ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል ሊያውቀዉና ሊገነዘብ የሚገባው ወሳኝ መረጃ!

በሚተካ ደም መተኪያ የሌለውን ክቡሩን የሰው ህይወት ይታደጉ!
20/05/2026

በሚተካ ደም መተኪያ የሌለውን ክቡሩን የሰው ህይወት ይታደጉ!

19/05/2026
የአርባ ምንጭ ደም እና ሕብረ -ህዋስ ባንክ አገልግሎት ከማህበረ ቅዱሳን አርባ ምንጭ ማዕከል  ጋር በመተባር ለሁለት ተከታታይ ቀናት የደም ልገሳ መርሃ ግብር አከናወነ።‎     መርሃ -ግብሩ...
18/05/2026

የአርባ ምንጭ ደም እና ሕብረ -ህዋስ ባንክ አገልግሎት ከማህበረ ቅዱሳን አርባ ምንጭ ማዕከል ጋር በመተባር ለሁለት ተከታታይ ቀናት የደም ልገሳ መርሃ ግብር አከናወነ።

‎ መርሃ -ግብሩ ከቀን 08-09/9/2018 ዓም የተከናወነ ሲሆን በሂደቱ ከተለያዩ አጥቢያ የተወጣጡ ማህበረ ምዕመናን ተሳትፈዋል።በዚህም ከመቶ አርባ አምስት (145) ዩኒት በላይ ደም ለመሰብሰብ ተችሏል።

‎ የአርባ ምንጭ ደም እና ሕብረ -ህዋስ ባንክ አገልግሎት ቤተክርስቲያኒቱና ማህበሩ በመቀናጀት ላደረጉልን ትብብር እንዲሁም በደም ልገሳ መርሃ ግብሩ ለተሳተፉ ማህበረ ምዕመናን በሙሉ እጅግ በጣም ከፍ ያለ ምስጋናዉን ያቀርባል።

ግንቦት 10/2018 ዓም
አርባ ምንጭ

በአርባምንጭ ከተማ አስተዳደር በሲቀላ ክፍለ ከተማ  "ደሜን ለወገኔ ካርዴን ለብልጽግና" በሚል መሪ ቃል  የደም ልገሳ መርሃ-ግብር ተካሂደ።‎‎በመርሃ-ግብሩ የአርባ ምንጭ ከተማ ብልጽግና ፓር...
17/05/2026

በአርባምንጭ ከተማ አስተዳደር በሲቀላ ክፍለ ከተማ "ደሜን ለወገኔ ካርዴን ለብልጽግና" በሚል መሪ ቃል የደም ልገሳ መርሃ-ግብር ተካሂደ።

‎በመርሃ-ግብሩ የአርባ ምንጭ ከተማ ብልጽግና ፓርቲ የፖለቲካና ህዝብ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ሐብታሙን ጨምሮ የክፍለ ከተማው እና የቀበሌ አመራሮች እንዲሁም በርካታ ወጣቶች ተሳትፈዋል።

‎ግንቦት 0972018
አርባ ምንጭ

16/05/2026

Address

Arba Minch
Arba Mintch

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Arba Minch Blood and Tissue Bank Service የአርባ ምንጭ ደም እና ሕብረ-ህዋስ ባንክ አገልግሎት posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share