06/01/2026
እውነት ሁልጊዜ እውነት ነው። ሀገር ከመልማቱ በፊት በእግዚአብሔር አምሳል የተፈጠረው የሰው ልጅ መልማት አለበት። ሰላሙ፣ነፃነቱ፣እምነቱና ፍቅሩ፣በአጠቃላይ ደህንነቱና ሰውነቱ ከተከበረ ሀገርን ለማልማት መንገዱ ቀላል ይሆናል።
ሰውነታችን ረከሶ የሚለማ ሀገር እየቆየ ምድረ በዳ መሆኑ የማይቀር ነው።
I always live for the truth and right things. I will share something important for the public. And i believe in God from my heart too...
Addis Ababa
Be the first to know and let us send you an email when Ambel FreeMan posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.