24/07/2025
አስቸኳይ ማስታወቂያ
ኮሌጃችን ልዪ የክረምት ስልጠና የመጀመርያ ዙር ስልጠና ምዝገባ አጠናቀን ስልጠና በማሰልጠን ላይ መሆናችን ይታወቃል።
ስለዚህ ከዚህ በታች በተጠቀሱት የሙያ ዘርፍ ውስን ሰልጣኝ እሰከ ሀምሌ 21/11/2017 ዓ.ም በመምጣት እንድትመዘገቡ እናሳስባለን
1.Peachtree accounting =5 ሰልጣኝ
2.basic IFRS=5 ሰልጣኝ