29/06/2026
ለሴፍትኔት ተጠቃሚዎች የተዘጋጀ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ በሁሉም ወረዳዎች ተካሄደ።
22/10/5018ዓ.ም
አቃቂ ቃሊቲ
====================================
በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ስራና ክህሎት ፅ/ቤት በምግብ ዋስትና ሴፍትኔት ቡድን በ2017 ዓ.ም ጀምሮ ተመልምለው የሴፍትኔት ተጠቃሚ የሆኑ GMF እና RHISN ተጠቃሚዎች ከገቡበት ጊዜ ጀምሮ ወደ ዘላቂ የኑሮ ማሻሻያ ለማሻሻገር የተለያዩ የድጋፍ ማዕቀፎችን ሲወስዱ የቆዩ ስሆን ከዚህ የድጋፍ ማዕቀፍ ውስጥ የስጦታ ገንዘብ (ግራንት ) አንዱ ሲሆን ስራ ለማስጀመር በዛሬው እለት 80% ለግራንት ብቁ የሆኑ GMF እና RHISN ተጠቃሚዎች አጠቃላይ በድምሩ ለ4574 ተጠቃሚዎች 80% ግራንት ለጠቃሚዎች ለማስተላለፍ የቃል ኪዳን ፎርም የሞሉ ሲሆን እንዲሁም ገንዘቡን ባዘጋጁት የንግድ ዕቅድ መስረት ተግባር ላይ ማዋል እና እንዴት መጠቀም እንዳለባቸው በተጨማሪም ይህንን ገንዘብ በትክክለኛ ተግባር ላይ ካላዋሉ ቀሪ 20% ለግራንት የማይለቀቅላቸው እንደሆነ እና እንደሚያስጠይቃቸው ጭምር በ12ቱም ወረዳ ግንዛቤ ተፈጥሯል፡፡