01/12/2025
ዛሬ ህዳር22/03/2018ዓ.ም የወርቃማ ሰኞ የሰራተኞች የዕውቀት ሽግግር ተካሄደ፡
በመንግስት ንብረት አስተዳደር ፅ/ቤት አመራር እና ሰራተኞች እንደከዚህ ቀደሙ ሁሉ ዘወትር ሰኞ ከመደበኛ ስራ በፊት የሚያደርጉት የሰራተኞች የእውቀት ሽግግር ተካሂዷል። የእለቱ መርኃ-ግብር በቢሮው የመስረተ ልመት ቡድን መሪ በሆነው አቶ አብድል ቃድር ሸሪፍ ቀርቧል፡፡
በእለቱም የሰዎችን ባህሪ መረዳት በሚል ርእስ ዙሪያ የእውቀት ሽግግር አድርገው ፤
በሰለጠነው መሰረት ሁሉም አመራሮች እና ሰራተኞች በተነቃቃ መንፈስ የሳምንቱን መደበኛ ስራ ጀምረዋል፡፡