09/01/2025
አንጋፋው የኢኮኖሚክስ ባለሙያ ፕ/ር በፍቃዱ ደግፌ አረፉ::
በምርጫ 2013 ንቁ ተሳትፎ በማድረግ ለሀገራችን የፖለቲካ ስብራት መቃናት የራሳቸውን አስተዋፅኦ ያደረጉና ለብዙ ምሁራንም ወደ ፖለቲካው መድረክ እንዲመጡ አርአያ የሆኑ አንጋፋ ሰውም ነበሩ።
በፕሮፌሰሩ ሕልፈት የተሰማንን ጥልቅ ሀዘን እየገለፅን ለቤተሰቦቻቸው፣ ዘመዶቻቸው እና ጓዶቻቸው ሁሉ መጽናናትን እንመኛለን