04/06/2026
ለሚ ኩራ ግንባታ ፈቃድና ቁጥጥር ጽ/ቤት ከየካ ክ/ከተማ ግንባታ ፈቃድና ቁጥጥር ለመጡ ቡድን መሪዎች እና ባለሙያዎች ልምድና ተሞክሮ በማካፈል በተለይ በአገልግሎት አሰጣጥ፣ ከቅሬታ አፈታት፣ከተቋማት ጋር በቅንጅት ከመስራት ፣የከተማ ስታንዳርድ ከማስጠበቅ እና ከቴክኖሎጂ አጠቃቀም በተለይም በግንባታ ክትትል ቡድን በአዲስ መልክ ቴክኖሎጂን በማልማት አገልግሎትን ከማዘመን አንፃር እየተሰሩ ያሉ ተግባራት ተሞክሮ በማካፈል በቀጣይ ለተገልጋዩ የሚሰጡ አገልግሎቶች ፈጣን እና የህብረተሰቡን እርካታ ከፍ ለማድረግ በሚያስችል መልኩ መስራት እንዲቻል አቻ ለአቻ የተሞክሮ ልምድ ልውውጥ ማድረግ ተችሏል።
ለሚ ኩራ ግንባታ ፈቃድና ቀጥጥር ጽ/ቤት
ግንቦት 27/2018ዓ.ም