19/02/2026
የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 05 የብልፅግና ፓርቲ ወጣቶች ክንፈን የክላስተር 4የህብረት አመራሮች የ2ተኛ መንፈቅ አመት የበጋ ተማሪዎች የማጠናከርያ ትምህርት አስጀመሩ
መርሃ ግብሩ የተገኙት የወጣት ክንፉ ሰብሳቢ ወጣት ቃልኪዳን ዱፌራ እንዳሉት ተማሪዎች በትምህርታቸው ውጤት እንዲሻሻሉ እና በቀጣይ የትምህርት ደረጃ ዝግጁ እንዲሆኑ በማሰብ የተዘጋጀ መሆኑ ተገልጿል። በፕሮግራሙ ውስጥ ዋና ዋና የትምህርት ክፍሎች በአስተማሪዎች እና በህብረት አመራሮች ድጋፍ እየተሰጡ መሆኑ ተጠቁሟል።