28/05/2026
የፌደራሊዝም አስተምህሮ ፕሮግራም
"በፌደራል ስርዓት የፖለቲካ ፖርቲዋች እና ምርጫ" በሚል ርዕሰ ጉዳይ ከሕገ መንግስትና ፌደራሊዝም አስተምህሮ ማዕከል ዋና ዳይሬክተር ከተከበሩ ኃይለየሱስ ታዬ (ዶ/ር ) ጋር በፋና ኤፍ ኤም 98.1 ቀጥታ ስርጭት የሚደረግ ቆይታ
እሁድ ግንቦት 23 /2018
ከምሽቱ 12:00-1:00 ስዓት
ይጠብቁን
ለተጨማሪ መረጃ
በዩትዮብ፡-https://www.youtube.com/channel/UCqSFrJ1EpIhLiECdtRwL23g
ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/centerforconstitutionandfederalism
ቴሌግራም:-
በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ያለዎትን ሐሳብ አስተያየት በ 0988885051 አጭር ጽሁፍ መልዕክት ያጋሩን!